ሱረቱ Al-Aadiyaat العاديات
11 አንቀጾች · መካ · የወረደበት ቅደም ተከተል 14
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ وَٱلْعَٰدِيَٰتِ ضَبْحًا
Amharic Translation - Africa Academy1. እያለከለኩ ሩዋጮች በሆኑ (ፈረሶች)፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
فَٱلْمُورِيَٰتِ قَدْحًا
Amharic Translation - Africa Academy2. ምድርን በሸሆናቸው እያጋጩ የእሳት ብልጭታን አውጪዎች በሆኑትም (ፈረሶች)፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
فَٱلْمُغِيرَٰتِ صُبْحًا
Amharic Translation - Africa Academy3. በማለዳ (በጧት) ወራሪዎች በሆኑትም ፈረሶች፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
فَأَثَرْنَ بِهِۦ نَقْعًا
Amharic Translation - Africa Academy4. በእርሱም አቧራን በቀሰቀሱት፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
فَوَسَطْنَ بِهِۦ جَمْعًا
Amharic Translation - Africa Academy5.በፈረሰኞቻቸው በኩል (የጠላት) ስብስብ መሀልን በተጋፈጡትም (ፈረሶች) እምላለሁ።
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لِرَبِّهِۦ لَكَنُودٌ
Amharic Translation - Africa Academy6. የሰው ልጅ ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው::
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
وَإِنَّهُۥ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٌ
Amharic Translation - Africa Academy7. እርሱም በዚያ ክህደቱ ላይ መስካሪ ነው::
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
وَإِنَّهُۥ لِحُبِّ ٱلْخَيْرِ لَشَدِيدٌ
Amharic Translation - Africa Academy8. እርሱም ገንዘብን በመውደድ ላይ በጣም ብርቱ ነው::
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
أَفَلَا يَعْلَمُ إِذَا بُعْثِرَ مَا فِى ٱلْقُبُورِ
Amharic Translation - Africa Academy9. የሰው ልጅ በመቃብሮች ዉስጥ ያሉት ሙታን ሁሉ በተቀሰቀሱ ጊዜ ምን እንደሚከሰት አያውቅምን?
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
وَحُصِّلَ مَا فِى ٱلصُّدُورِ
Amharic Translation - Africa Academy10. በልቦች ውስጥ ያለዉም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ እንዴት እንደሚሆን አያውቅምን?
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
إِنَّ رَبَّهُم بِهِمْ يَوْمَئِذٍ لَّخَبِيرٌۢ
Amharic Translation - Africa Academy11. ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ ነገር በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው::
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
ርዕስ እየፈለጉ ነው? የትርጉም ፍለጋን ይሞክሩ — ጥያቄዎ በ6,236 አንቀጾች ውስጥ ይፈለጋል።
→