ሱረቱ An-Naas الناس
6 አንቀጾች · መካ · የወረደበት ቅደም ተከተል 21
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ
Amharic Translation - Africa Academy1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -የሰዎች ሁሉ ፈጣሪ በሆነው ጌታ እጠበቃለሁ፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
مَلِكِ ٱلنَّاسِ
Amharic Translation - Africa Academy2.የሰዎች ሁሉ ንጉስ በሆነው ጌታ፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ
Amharic Translation - Africa Academy3.የሰዎች ሁሉ አምላክ በሆነው ጌታ፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
مِن شَرِّ ٱلْوَسْوَاسِ ٱلْخَنَّاسِ
Amharic Translation - Africa Academy4. ከዚያ ብቅ እልም ባይ ከሆነው ጎትጓች ክፋት፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
ٱلَّذِى يُوَسْوِسُ فِى صُدُورِ ٱلنَّاسِ
Amharic Translation - Africa Academy5. ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከሆነው፤
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
مِنَ ٱلْجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ
Amharic Translation - Africa Academy6. ከጂንም ይሁን ከሰው ሰይጣን ክፋት (እጠበቃለሁ)።
የዚህን አንቀጽ ሁሉንም ትርጉሞች ይመልከቱ →
ርዕስ እየፈለጉ ነው? የትርጉም ፍለጋን ይሞክሩ — ጥያቄዎ በ6,236 አንቀጾች ውስጥ ይፈለጋል።
→