أَلَّا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
Amharic Translation - Africa Academy38. ይኸዉም ወንጀለኛ ነፍስ የሌላውን ነፍስ ወንጀል በፍጹም አትሸከምም::
Amharic Translation - Muhammad Sadiq(እርሱም ኃጢያት) ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢኣት አትሸከምም፡፡
أَلَّا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ