مُّسَوَّمَةً عِندَ رَبِّكَ لِلْمُسْرِفِينَ
Amharic Translation - Africa Academy34. «በጌታህ ዘንድ ለድንበር አላፊዎቹ በየስማቸው ምልክት የተደረገባት ስትሆን።» አሉ
Amharic Translation - Muhammad Sadiqበጌታህ ዘንድ ለድንበር አላፊዎቹ (በየስማቸው) ምልክት የተደረገባት ስትኾን፡፡
مُّسَوَّمَةً عِندَ رَبِّكَ لِلْمُسْرِفِينَ