caseriqበቁርኣን ውስጥ የትርጉም ፍለጋ

ሱረቱ Al-Ma'aarij፣ አንቀጽ 33

መካ · የወረደበት ቅደም ተከተል 79 · 70:33

وَٱلَّذِينَ هُم بِشَهَٰدَٰتِهِمْ قَآئِمُونَ

Amharic Translation - Africa Academy33. እነዚያም እነርሱ በምስክሮቻቸው ላይ ቀጥ ያሉት::
Amharic Translation - Muhammad Sadiqእነዚያም እነርሱ በምስክርነታቸው ትክክለኞች የኾኑት፡፡
ርዕስ እየፈለጉ ነው? የትርጉም ፍለጋን ይሞክሩ — ጥያቄዎ በ6,236 አንቀጾች ውስጥ ይፈለጋል።
ቋንቋ — 70