وَيْلٌ لِّكُلِّ أَفَّاكٍ أَثِيمٍ Amharic Translation - Africa Academy7. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ውሸታም፤ ኃጢአተኛ ለሆነ ሁሉ ወዮለት (ጥፋት ተገባው)። Amharic Translation - Muhammad Sadiqውሸታም ኀጢአተኛ ለኾነ ሁሉ ወዮለት፡፡ (ጥፋት ተገባው)፡፡