سَنَفْرُغُ لَكُمْ أَيُّهَ ٱلثَّقَلَانِ
Amharic Translation - Africa Academy31. እናንተ ሁለት ከባዶች (ሰዎችና ጋኔኖች) ሆይ! ለእናንተ መቆጣጠር በእርግጥ እንገኛለን::
Amharic Translation - Muhammad Sadiqእናንተ ሁለት ከባዶች (ሰዎችና ጋኔኖች) ሆይ! ለእናንተ (መቆጣጠር) በእርግጥ እናስባለን፡፡
سَنَفْرُغُ لَكُمْ أَيُّهَ ٱلثَّقَلَانِ