قَالَ فِرْعَوْنُ وَمَا رَبُّ ٱلْعَٰلَمِينَ
Amharic Translation - Africa Academy23. ፈርዖን: «ሙሳ ሆይ! ላከኝ የምትለው የዓለማት ጌታ ምንድን ነው?» አለ።
Amharic Translation - Muhammad Sadiqፈርዖን አለ «(ላከኝ የምትለው) የዓለማትም ጌታ ምንድነው?»
قَالَ فِرْعَوْنُ وَمَا رَبُّ ٱلْعَٰلَمِينَ